Wednesday, February 26, 2020

አዋጅ ምንድነው? /What is Awaje?

አዋጅ


አዋጅ” የተሰኘው ይህ ድረ-ገጽ በማኅበራዊና መንፈሳዊ ጉዳዮች፣ ዙሪያ ኢትዮጵያውያን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተክርስቲያናትና ምእመናን ማወቅና ማሳወቅ የሚፈልጓቸውን ማኅበራዊና መንፈሳዊ ጉዳዮች ሁሉ ያስተዋውቁበትና ያውቁበት ዘንድ  ዘንድ በአውደ ጥናት የተዘጋጀ  ድረ - ገጽ ነው።

የሚከተሉትን በዚህ ድረ-ገጽ በነፃ ማስተዋወቅ ይችላሉ

1. ሃይማኖታዊ ክብረ በአላት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዓመታዊ እና ወርኀዊ በአላትንና ለአብያተ ክርስቲያናት የሚደረጉ ልዩ ልዩ      ዝግጅቶችን ለምሳሌ

·        ሳምንታዊ አገልግሎቶች መርኃ ግብርን
·        የገንዘብ መዋጮ (ፈንድሬይዚንግ)
·        የወንጌል ትምህርት
·        የበአላት ዝግጅት ስብሰባ
·        አጿማትና በአላት የሚውሉባቸውን ቀናት ወዘ ተርፈ


2.  ማኅበራዊ ጉዳዮች

ለሕዝብ ጥቅምና አገልግሎት የሚውሉ ልዩ ልዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ለምሳሌ

·        የሚከራዩ ቤቶች
·        ክፍት የሥራ ቦታዎች
·        ለብዙኃኑ ጥቅምን የሚሰጡ ልዩ ልዩ ስብሰባዎች
·        ለአዋቂዎችም ሆነ ለሕጻናት የትምህርት አገልግሎትን የሚሰጡ ተቋማት


ሌሎችም ያልተጠቀሱ ለብዙኃኑ ጥቅም ይውላሉ ተብሎ የሚታመንባቸው ሥራዎች ሁሉ በዚህ “አዋጅ” በተሰኘው ድረገጽ ሊተዋወቁ ይችላሉ፤ በ “አዋጅ” ማስተዋወቅ ሲፈልጉ በሚከተለው ስልክ ደውለው “አውደ ጥናትን” ያነጋግሩ። 703 254 6601(call or text) ሠናይ ለክሙ ወስብሐት ለእግዚአብሔር  ከአውደ ጥናት።


ከአውደ ጥናት ዘግ አዝ የግ አዝን ቋንቋ ይማሩ/

Learn Geez language from "Awde Tinat ZeGeez" 


1 comment:

  1. “አዋጅ” የተሰኘውን ይህንን ድረ ገጽ ሰዎች በነፃ መጠቀም እንዲችሉ ላልሰሙት አሰሙ አውጁ

    ReplyDelete