አዋጅ
“አዋጅ”
የተሰኘው ይህ ድረ-ገጽ በማኅበራዊና መንፈሳዊ ጉዳዮች፣ ዙሪያ ኢትዮጵያውያን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተክርስቲያናትና
ምእመናን ማወቅና ማሳወቅ የሚፈልጓቸውን ማኅበራዊና መንፈሳዊ ጉዳዮች ሁሉ ያስተዋውቁበትና ያውቁበት ዘንድ ዘንድ በአውደ ጥናት የተዘጋጀ ድረ - ገጽ ነው።
የሚከተሉትን በዚህ ድረ-ገጽ በነፃ ማስተዋወቅ ይችላሉ
1. ሃይማኖታዊ ክብረ በአላት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
ቤተ ክርስቲያን ዓመታዊ እና ወርኀዊ በአላትንና ለአብያተ ክርስቲያናት የሚደረጉ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን ለምሳሌ
·
ሳምንታዊ አገልግሎቶች መርኃ ግብርን
· የገንዘብ መዋጮ (ፈንድሬይዚንግ)
· የወንጌል ትምህርት
· የበአላት ዝግጅት ስብሰባ
· አጿማትና በአላት የሚውሉባቸውን ቀናት ወዘ ተርፈ
· የገንዘብ መዋጮ (ፈንድሬይዚንግ)
· የወንጌል ትምህርት
· የበአላት ዝግጅት ስብሰባ
· አጿማትና በአላት የሚውሉባቸውን ቀናት ወዘ ተርፈ
2. ማኅበራዊ
ጉዳዮች
ለሕዝብ ጥቅምና አገልግሎት የሚውሉ ልዩ ልዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ለምሳሌ
·
የሚከራዩ ቤቶች
·
ክፍት የሥራ ቦታዎች
·
ለብዙኃኑ ጥቅምን የሚሰጡ ልዩ ልዩ ስብሰባዎች
·
ለአዋቂዎችም ሆነ ለሕጻናት የትምህርት አገልግሎትን የሚሰጡ ተቋማት
ሌሎችም ያልተጠቀሱ ለብዙኃኑ ጥቅም ይውላሉ ተብሎ የሚታመንባቸው ሥራዎች ሁሉ በዚህ “አዋጅ” በተሰኘው
ድረገጽ ሊተዋወቁ ይችላሉ፤ በ “አዋጅ” ማስተዋወቅ ሲፈልጉ በሚከተለው ስልክ ደውለው “አውደ ጥናትን” ያነጋግሩ። 703 254 6601(call or text) ሠናይ ለክሙ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ከአውደ ጥናት።
“አዋጅ” የተሰኘውን ይህንን ድረ ገጽ ሰዎች በነፃ መጠቀም እንዲችሉ ላልሰሙት አሰሙ አውጁ
ReplyDelete